የቨግኒ ፒስቶቭ የሩሲያዋ በሬዞቭስኪ የተሰኘችውን ከተማ ለአራተኛ ጊዜ ከንቲባ ሆኖ ለመምራት በመወዳደር ላይ ነበር፡፡ በሀገሪቱ ህግ መሰረት ነዋሪዎች ከንቲባቸውን በቀጥታ ባይሆንም በወኪሎቻቸው ...
አሜሪካ ከትናንት በስቲያም ህንዳውያን ህገወጥ ሰደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሷ ተዘግቧል። ከ750 ሺህ በላይ በህገወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ህንዳውያን በትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ወደመጡበት ...
የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ጋዛ ለመላክ አስበው እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ "አስፈላጊ የሆነውን እናደርጋለን፤ አስፈላጊ ከሆነ እናደርገዋለን።መሬቱን ወስደን በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ በመፍጠር አጠቃላይ መካከለኛው ምስራቅ የሚኮራበት ስራ እንሰራለን" ሲሉ መልሰዋል። ...
የአለማችን ቀዳሚዋ የእርዳታ ለጋሽ ሀገር አሜሪካ በ2023 ለተለያዩ ሀገራት የ68 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የሀገሪቱ መንግስት መረጃ ያሳያል። ከዚህ ውስጥ 44 ቢሊየን ዶላሩ በአሜሪካ አለማቀፍ ...
ሀማስ እስራኤል ከጋዛ ለቃ እንድትወጣና ዘላቂ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ የሚፈልግ ሲሆን እስራኤል በአንጻሩ ሀማስን ጨርሶ ማጥፋት የዘመቻ ግቧ እንደሆነ በተደጋጋሚ መግለጿ ይታወሳል ...
የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በኬንያ ብሄራዊ ፖሊስ የተከፈተበትን ዘመቻ እና የቀረበበትን ክስ በማስተባበል በይፋዊ የኤክስ (ትዊተር) ገጽ ባጋራው መግለጫ፤ “የኬንያ ፖሊስ በማርሳቢት እና ኢሲዮሎ ...
ኒውዮርክ ታይምስ የአሜሪካ የደህንነት ምንጮቹን ጠቅሶ እንዳስነበበው ተቀማጭነቱን ቴህራን ያደረገ የተመራማሪዎች ቡድን በአጭር ጊዜ አቶሚክ ቦምብ መስራት የሚያስችል አዲስ አሰራር እያፈላለጉ ነው። ...
የሶሪያ የሽግግር መንግስት ፕሬዝዳንት አህመድ አል ሻራ እና የቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲብ ጣይብ ኤርዶሀን በዛሬው ዕለት በአንካራ የጋራ የመከላከያ አጋርነት ስምምነት እንደሚፈጽሙ ይጠበቃል፡፡ ስምምነቱ ...
የኬንያ ብሄራዊ ፖሊስ በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል አካባቢ በሚገኙ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊትን ኢላማ ያደረገ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል። የኬንያ ብሄራዊ ፖሊስ በኤክስ ይፋዊ ገጹ ባጋራው መረጃ በማርሳቢትና ኢሲዮሎ አካባቢ በሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ነጻት ሰራዊት ላይ ዘመቻ መክፈቱን ገልጿል። ...
የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማህበር በአለም አቀፍ ደረጃ ምንም አይነት ፖለቲካዊ ውግንና የሌለው በግጭት ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን ህይወት ለማዳን ብቻ የሚንቀሳቀስ ተቋም ነው የሚሉት አቶ ...
በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በምርቶቿ ላይ ታሪፍ የተጣለባት ቻይና የአጸፋ እርምጃ መውሰድ መጀመሯን አስታውቃለች። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በቻይና ምርቶች ላይ ከዛሬ ...
የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረት ከፍታ ላይ በደረሰበት በፈረንጆቹ 1961 የተቋቋመው የተራድኦ ድርጅት ሲመሰረት ዋነኛ አላማው በውጭ እርዳታ ስም የያኔዋን ሶቪየት ህብረት ተጽዕኖ መቀነስ እንደነበር ...