የቨግኒ ፒስቶቭ የሩሲያዋ በሬዞቭስኪ የተሰኘችውን ከተማ ለአራተኛ ጊዜ ከንቲባ ሆኖ ለመምራት በመወዳደር ላይ ነበር፡፡ በሀገሪቱ ህግ መሰረት ነዋሪዎች ከንቲባቸውን በቀጥታ ባይሆንም በወኪሎቻቸው ...
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል፡፡ ...
አሜሪካ ከትናንት በስቲያም ህንዳውያን ህገወጥ ሰደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሷ ተዘግቧል። ከ750 ሺህ በላይ በህገወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ህንዳውያን በትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ወደመጡበት የመመለስ ስጋት ተደቅኖባቸዋል። ...